Username or email address *
Password *
Remember me
Lost your password?
ኢ.ዓ.ብ.ማ. ከዩ ኤስ ኤ ኣይ ዲ ፍትሕ ጋር በመተባበር
በኣካል ጉዳተኞች የሕግ ማእቀፎች፣ የኣካል ጉዳተኞች የመብት እንቅስቃሴ፣እንዲሁም የኣካል ጉዳተኞች የመብት ውትወታና ተግባቦት ዙሪያ የተዘጋጀ የኣቅም ግንባታ ስልጠና ከተለያዩ የኣካል ጉዳተኛ ማሕበራት ለተውጣጡ ኣባላት እና ኣመራሮች ከሓምሌ 5-7 , 2014 ዓ.ም በሃዋሳ ከተማ ተሰጠ። ይህ ስልጠና በሌሎች ከተሞች የሚቀጥል ይሆናል።
Accessibility Tools